Thursday, September 11, 2014

እግዚአብሔርን በታመንኩበት መጠን

እግዚአብሔርን በታመንኩበት መጠን የሕይወት መሰናክሎቼን የምጋፈጥበት ኃይል ይኖረኛል። መዝሙረኛው በእግዚአብሔር የሚታመኑ ለዘለዓለም እንደማይናወጡ እንደጽዮን ተራራዎች ናቸው እንዳለ፥ በእርሱ መታመን ያለብን ሁሉ ሲያልቅብን ሳይሆን ሁሉንም ትተን ነው። ሁሉን የምናገኘው በእርሱ ስለሆነ።#አዲስዓመት

No comments:

Post a Comment