እግዚአብሔርን በታመንኩበት መጠን የሕይወት መሰናክሎቼን የምጋፈጥበት ኃይል ይኖረኛል። መዝሙረኛው በእግዚአብሔር የሚታመኑ ለዘለዓለም እንደማይናወጡ እንደጽዮን ተራራዎች ናቸው እንዳለ፥ በእርሱ መታመን ያለብን ሁሉ ሲያልቅብን ሳይሆን ሁሉንም ትተን ነው። ሁሉን የምናገኘው በእርሱ ስለሆነ።#አዲስዓመት
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
-
የቅዱስ ጳውሎስ አጭር ታሪክ ስለ ጳውሎስ ማንነት በጥልቀት የምናገኘው ሉቃስ ከጻፈልን ከሐዋርያት ሥራ እና ከራሱ ከቅዱስ ጳውሎስ መልእክታት ነው። 1. በጠርሴስ ተወለደ ቅዱስ ጳውሎስ በአሁኑ ዘመን በ...
-
እንዲህም አለ፦ አንድ ሰው ሁለት ልጆች ነበሩት። ይህ ምሳሌ በተለምዶ > ተብሎ ነው የሚጠራው:: በነገራችን ላይ ስያሜው የመተርጉማን ነው እንጂ የወንጌል ወይም የጌታ አይደለም:: ጌታ ምሳሌውን የሚጀምረው አንድ ሰው...
-
የጌታን ልደት ከማክበራችን በፊት ያሉት ሦስት ሳምንታት በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ታላቅ ሥፍራ አላቸው። ከዘጠኙ ንዑሳን የጌታ በዓላት መካከል የሚቆጠሩም ናቸው። የመጀመሪያው ሳምንት ስብከት፥ ሁለተኛው ብርሃን፥ ሦስተኛው ...
No comments:
Post a Comment