Thursday, September 11, 2014

የሰዎች ይሁኝታ

የሰዎች ይሁኝታና ጭብጨባ የሕይወቴ ጉልበት ከሆነ ብርቱ ለመሆን ብዙ መልፋት አለብኝ። ሁሉን ለማስደሰት ስለማልችል ግን ልፋቴ ከንቱ ይሆናል። ነገር ግን ከሰው ይልቅ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን ወይም የተሰኘበትን ለመኖር ብጥር ሕይወቴንና የሕይወቴን ትርጉም በዚያ አገኛለሁ።#አዲስዓመት

No comments:

Post a Comment