የሰዎች ይሁኝታና ጭብጨባ የሕይወቴ ጉልበት ከሆነ ብርቱ ለመሆን ብዙ መልፋት አለብኝ። ሁሉን ለማስደሰት ስለማልችል ግን ልፋቴ ከንቱ ይሆናል። ነገር ግን ከሰው ይልቅ እግዚአብሔርን ደስ የሚያሰኘውን ወይም የተሰኘበትን ለመኖር ብጥር ሕይወቴንና የሕይወቴን ትርጉም በዚያ አገኛለሁ።#አዲስዓመት
Thursday, September 11, 2014
Subscribe to:
Post Comments (Atom)
No comments:
Post a Comment