Tuesday, May 15, 2012


በክርስቶስ የጸጋ ወንጌል የተገኘ ነፃነት 
የሐዋርያው የቅዱስ ጳውሎስ መልእክት ወደ ገላትያ ሰዎች 
1. ወንጌልና ተጽዕኖ  1:1-10
2. ሕይወትን የሚለውጥ መልእክት  1:11-2:21
3. የተቀበልነው ስጦታ 3:1-29
4. ልጆች ነን   4:1- 31 
5. ነጻነትና መንፈሳዊ ሕይወት 5:1-1-26
6.በወንጌል የምንኖረው የነጻነት ሕይወት 6:1-18::
የገላትያ መልእክት ዝርዝር አርእስት 
ሀ. መግቢያ 
1. ሰላምታ 1:1-5
2. ስለገላትያ ሰዎች የቅዱስ ጳውሎስ ሐዘን  1:6-9
ለ. የጳውሎስ የሕይወቱ ምስክርነት 1:10-2:21
1. ጳውሎስ የጸጋውን ወንጌል በቀጥታ ከጌታ ስለመቀበሉ:: 1:10-12
2. የጳውሎስ የቀደመው የይሁዲነት ሕይወት ለጸጋው ወንጌል መነሻ አለመሆኑ 1:13-14
3. ጳውሎስ የሰበከው ወንጌል በኢየሩሳሌም የቤተ ክርስቲያን መሪዎች ተቀባይነት ስለማግኘቱ 2:1-10
4. ጳውሎስ ኬፋን (ጴጥሮስን) ስለመገሰጹ 2:11-14
5. በሥራ ሳይሆን በእምነት ስለሚሆን ጽድቅ 2:15-21
ሐ. የጸጋው ወንጌል ምንነት ትርጉም 3:1-5:12
1. የእምነት በቂነት 3:1-5 
2. የአብርሃም ምሳሌነት 3:6-9
3. ከሕግ እርግማን ነጻ መውጣት 3:10-14
4. ዘርና መካከለኛ የሆነው ክርስቶስ 3:15-22
5. የእምነት መምጣት 3:23-29
6. ወልድና መንፈስ ቅዱስ 4:1-7
7. እውነተኛ አምላክና ሐሰተኛ አማልክት 4:8-11
8. የጳውሎስ ልመና 4:12-20
9. ይስሐቅና እስማኤል የአብርሃም ሁለት ልጆች 4:21-31
10. በክርስቶስ የሚገኝ ነጻነት 5:1-6
11. ስለማመቻመች የተሰጠ ማስጠንቀቂያ 5:7-12
መ. በመንፈስ መመላለስ 5:13-6:10
1. ሕግና መንፈስ 5:13-21
2. የመንፈስ ፍሬ 5:22-26
3. አንዱ የሌላውን ሸክም ስለመሸከም 6:1-5
4. በቤተ ክርስቲያን ሊኖር ስለሚገባ መረዳዳት 6:6-10
5. በክርስቶስ መስቀል ስለመመካት 6:11-18

No comments:

Post a Comment